መርዛማው ዛፍ ለኢንዱስትሪዎች የሀይል ምንጭነት ሊውል ነው
የኬሚካልና ኮንስትራክሽን ግብዓቶች ኢንዱስትሪ ምርምርና ልማት ማዕከል በ3 ዓመታት ተግባራዊ የሚሆን ድጋፍ ፕሮሶፒስ ጁሊፎራ የተባለውን የዛፍ ዝርያ ለሲሚንቶና…
ተቀዳሚ የኢትዮጵያ የቢዝነስ መረጃ ምንጭ ፤ ከህዳር 2002 ጀምሮ
የኬሚካልና ኮንስትራክሽን ግብዓቶች ኢንዱስትሪ ምርምርና ልማት ማዕከል በ3 ዓመታት ተግባራዊ የሚሆን ድጋፍ ፕሮሶፒስ ጁሊፎራ የተባለውን የዛፍ ዝርያ ለሲሚንቶና…
ከሐይማኖት ጋር በተያያዘ የሚከሰቱ ግጭቶች ጉዳታቸው እጅግ የከፋ ነው። በተለያዩ ጊዜያት በመገናኛ ብዙሃን እንደተዘገበው በሃገራችን ሐይማኖትን መነሻ አድርገው…
ኢትዮጵያ ለደቡብ ሱዳን የኤሌክትሪክ ኃይል ለማቅረብ የሚያስችላት የመግባቢያ ሥምምነት ተፈራረመች።
የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በክልሎች ደረጃ እየተካሄደ በሚገኘው “ኢትዮጵያ ታምርት” ንቅንቄ ከ446 በላይ ኢንዱስትሪዎች ሥራ ማቆማቸውን መለየት መቻሉን ገለጸ፡፡
ትላንት ረቡእ ኢለት በተደረጉ ሦስት በረራዎች ከሳዑዲ አረቢያ 1፣028 ኢትዮጵያውያን ዜጎች ወደ ሀገራቸው ተመለሱ።
ኢትዮጵያ በዚህ አመት 200 ቶን አቮካዶ ኤክፖርት ለማድረግ አቅዳ፤ 170 ቶን አቮካዶ ለውጪ ገበያ ኤክስፖርት እንዳደረገች ተገለጸ።
በሄኖክ ስዩም – ኢትዮጵያዊው የዕፅዋት ሊቅ ፕሮፌሰር ሰብስቤ ደምሰው የ2022 ሊንያን ሜዳሊያ ተሸላሚ ኾኑ።
በኦሮሚያ ክልል በመስኖ ስንዴ ከተሸፈነው መሬት ውስጥ ከ142 ሺህ ሄክታር በላይ ምርቱን ለመሰብሰብ የተቻለ ሲሆን 4.5 ሚሊዮን ኩንታል…
የኢትዮጵያ አየር መንገድ “ከኢድ እስከ ኢድ ወደ ሀገር ቤት” ጥሪን ተቀብለው ወደ ኢትዮጵያ ለሚመጡ የትኬት ዋጋ ላይ ባደረገው…
ጀነሬሽን አንሊሚትድ የወጣቶች ውድድር 2014 በዩኒሴፍ የተጀመረ አለም አቀፍ ሥራ ሲሆን 2 አሸናፊ ቡድኖችን ኒውዮርክ እሜሪካ ለሚካሄደው አለም…
ኢትዮጵያ ምቹ የዲጂታል ስነ ምህዳርን ለመፍጠር የጀመረችውን ስራ የሳኡዲ ዐረቢያ መንግስት እንደሚደግፍ አስታወቀ።
የመንግሥት ልማት ድርጅቶች በ2014 በጀት ዓመት የመጀመሪያ አጋማሽ ዓመት ብር 263.9 ቢሊዮን ጠቅላላ የምርትና አገልግሎት ሽያጭ ገቢ ለማግኘት…
በጉምሩክ አዋጅ 1160/2011 መሰረት
ባሳለፍነው ሳምንት 171 ሚሊዮን 421 ሺህ ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የገቢና የወጭ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡
በእስራኤል በየዓመቱ የሚካሄደው የቱሪዝም ጉባኤና ዐውደ ርዕይ በዚህ ዓመት “ዓለም አቀፍ የሜዲትራኒያን የቱሪዝም ገበያ 2022” በሚል ርዕስ ትናንት…
በሳውዲ አረብያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚኖሩ በበርካታ ቁጥር ያላቸው ዜጎች ወደአገራቸው እየተመለሱ ነው።
ባሳለፍነው ሳምንት ከ82 ሚሊዮን 714 ሺህ ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የገቢና የወጭ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡
በኢትዮጵያ የመጀመርያው የግል የካፒታል እቃዎች በፋይናንስ ሊዝ አቅራቢ ድርጅት የሆነው ኢትዮሊዝ ዛሬ መጋቢት 16 ቀን 2014 ዓ.ም ከ5…
ላይቭ ኤንድ ክሎዝ አፕ (ሙዚቃዊ) የመጀመሪያውን ኮንሰርት ያዘጋጀ ሲሆን ታዋቂው ሙዚቀኛና አቀናባሪ ጆርጋ መስፍን የዚህኛውን ክፍል ላይቭና ክሎዝአፕ…
የኢትዮጰያ ፌዴራል ፖሊስ አባላት መጋቢት 12 ቀን 2014 ዓ.ም ከምሸቱ 2፡30 ኮኬይን የተሰኘ አደንዛዥ ዕፅ በቦሌ ዓለም አቀፍ…
ከሚቀጥለው ሐምሌ 2014 ዓ.ም ጀምሮ የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አገልግሎት ስርዓቱ ሙሉ በሙሉ በኦላይን እንዲሆን ለማድረግ የሪፎርም ስራ እየተከናወነ…